" አብያተ ክርስቲያናት መብዛታቸው መልካም ቢሆነም ፤ አካሄዳቸው ግን የእግዚአብሄርን መንገድ ባልለቀቀ መልኩ መሆን አለበት " - ዘማሪ ዳንኤል አምደሚካኤል

Zemari Daniel A.jpg

ዘማሪና ፓስተር ዳንኤል አምደሚካኤል ወደ አውስትራሊያ ለወንጌላዊ አገልግሎት በመጡበት ወቅት በክርስቲያናዊ ህይወታቸው እና አገልግሎታቸው ዙሪያ ላነሳልላቸው ጥያቄዎች ምላሻቸውን ሰጥተውናል ። በዝማሬ ህይወታቸውም ስምንት ሙሉ አልበሞችን የሰሩ ሲሆን ጥቂቶችንም በድምጻቸው አሰምተውናል ።


አንኳሮች
  • የወንጌላውያን ህይወት ጉዞ ጅማሬ
  • የዝማሬ ህይውት
  • ከአገር የመውጣት ውሳኔ እና ቤተሰባዊ ህይወት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service