“ኢትዮጵያ የአሁኑንና የወደፊት ትውልዷን በዓባይ ወንዝ የመጠቀም መብቷን የማስጠበቅ ኃላፊነት ብቻ ሳይሆን ግዴታም አለባት” - ዘሪሁን አበበ ይግዛው

Interview with Zerihun Abebe Yigzaw

Zerihun Abebe Yigzaw Source: Courtesy of PD

አቶ ዘሪሁን አበበ ይግዛው - በእንግሊዝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የፖለቲካ ጉዳይ ኃላፊና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ የድርድር ልዑክ ቡድን አባል፤ በዩናይትድ ስቴትስና የዓለም ባንክ ታዛቢነት በኢትዮያ፣ ግብጽና ሱዳን መካከል በተከታታይነት በተካሄዱ ድርድሮች ላይ ኢትዮጵያ ለምን እንደተሳተፈች፣ የድርድሩን ጅማሮ ሂደትና ዩናይትድ ስቴትስ እንደምን ወደ ግብጽ ወገን ልታዘም እንደቻለች ያስረዳሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now