ኤደን ሞናሮን ወክለው ለማሟያ ምርጫ የተውዳደሩት የሌበሯ እጩ ክርስቲ ማክቤይ እስካሁን በተቆጠረው ድምጽ አሸናፊነታቸውን አረጋግጠዋል፡፡
ይሁንና የምርጫውን ሙሉ ለሙሉ አሽናፊነታቸውን ለማረጋገጥ በፖስታ የተሰጡትን ድምጾች ተቆጥረው እስኪያልቁ መጠበቅ ግድ ይላል፡፡ ቆጠራውም በመጪው ቅዳሜ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡

Labor candidate for the seat of Eden-Monaro Kristy McBain. Source: AAP
ኤደን ሞናሮን ወክለው ለማሟያ ምርጫ የተውዳደሩት የሌበሯ እጩ ክርስቲ ማክቤይ እስካሁን በተቆጠረው ድምጽ አሸናፊነታቸውን አረጋግጠዋል፡፡
ይሁንና የምርጫውን ሙሉ ለሙሉ አሽናፊነታቸውን ለማረጋገጥ በፖስታ የተሰጡትን ድምጾች ተቆጥረው እስኪያልቁ መጠበቅ ግድ ይላል፡፡ ቆጠራውም በመጪው ቅዳሜ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡