Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

የጤና ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ጂንካ ከተማ ተከሰተ የተባለው አዲሱ በሽታ ከኢቦላ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ማርበርግ ቫይረስ እንደሆነ አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png
Credit: SBS Amharic

'ኢትዮጵያ የኤርትራ መንግሥት በሉዓሏዊነቷና የግዛት አንድነቷ ላይ በሚፈፅማቸው ጥሰቶች ላይ ስትከተል የቆየችው እርምጃ ከመውሰድ የመታቀብ አካሔድ ሁሌም የሚቀጥልና ገደብ የለሽ ተደርጎ መወሰድ የለበትም' አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ


Published

Updated

By Demeke Kebede

Source: SBS


Share this with family and friends


'ኢትዮጵያ የኤርትራ መንግሥት በሉዓሏዊነቷና የግዛት አንድነቷ ላይ በሚፈፅማቸው ጥሰቶች ላይ ስትከተል የቆየችው እርምጃ ከመውሰድ የመታቀብ አካሔድ ሁሌም የሚቀጥልና ገደብ የለሽ ተደርጎ መወሰድ የለበትም' አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ


ታካይ ዜናዎች

  • በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በአሜሪካ የመንግሥት አገልግሎት መስተጓጎል ምክንያት ሥራው ቆሞ እንደነበረና በድጋሚ በተሟላ ሁኔታ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ
  • ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ኢትዮጵያና ኬንያ የቻይና ብድሮቻቸውን ከአሜሪካ ዶላር ወደ ቻይና ዩዋን በመቀየራቸው የውጭ ምንዛሪ ስጋት ሊያጋጥማቸው ይችላል ሲል አስጠነቀቀ
  • በኢትዮጵያ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሰዎች ከስኳር ሕመም ጋር አብረው ይኖራሉ ተባለ
  • አዲስ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት ይፋ ተደረገ
  • ስለ መጪው ምርጫ ሂደትም ሆነ የጊዜ ሰሌዳን የተመለከተ ውይይት ከመደረጉ በፊት የኢትዮጵያ መንግሥት በሰባት መሠረታዊ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ አፋጣኝና ተጨባጭ እርምጃዎችን እንዲወስድ ዘጠኝ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አንድ የፓርቲዎች ስብስብ ጠየቀ
  • ኢትዮጵያዊውን ሠራተኛ የደበደበ የውጭ ሀገር ዜጋ ከሥራ ተሰናበተ

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now