የጤና ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ጂንካ ከተማ ተከሰተ የተባለው አዲሱ በሽታ ከኢቦላ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ማርበርግ ቫይረስ እንደሆነ አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

'ኢትዮጵያ የኤርትራ መንግሥት በሉዓሏዊነቷና የግዛት አንድነቷ ላይ በሚፈፅማቸው ጥሰቶች ላይ ስትከተል የቆየችው እርምጃ ከመውሰድ የመታቀብ አካሔድ ሁሌም የሚቀጥልና ገደብ የለሽ ተደርጎ መወሰድ የለበትም' አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ


ታካይ ዜናዎች
  • በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በአሜሪካ የመንግሥት አገልግሎት መስተጓጎል ምክንያት ሥራው ቆሞ እንደነበረና በድጋሚ በተሟላ ሁኔታ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ
  • ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ኢትዮጵያና ኬንያ የቻይና ብድሮቻቸውን ከአሜሪካ ዶላር ወደ ቻይና ዩዋን በመቀየራቸው የውጭ ምንዛሪ ስጋት ሊያጋጥማቸው ይችላል ሲል አስጠነቀቀ
  • በኢትዮጵያ 2 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሰዎች ከስኳር ሕመም ጋር አብረው ይኖራሉ ተባለ
  • አዲስ የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላት ይፋ ተደረገ
  • ስለ መጪው ምርጫ ሂደትም ሆነ የጊዜ ሰሌዳን የተመለከተ ውይይት ከመደረጉ በፊት የኢትዮጵያ መንግሥት በሰባት መሠረታዊ ቅድመ ሁኔታዎች ላይ አፋጣኝና ተጨባጭ እርምጃዎችን እንዲወስድ ዘጠኝ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችና አንድ የፓርቲዎች ስብስብ ጠየቀ
  • ኢትዮጵያዊውን ሠራተኛ የደበደበ የውጭ ሀገር ዜጋ ከሥራ ተሰናበተ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service