ኢየሱስ ክርስቶስ በተራራው ስብከቱ የተነበያቸው ትንቢቶች በአብዛኛው እየታዩ ናቸው፤ የትንቢቱ መፈጸሚያዎች እንዳንሆን ወደ ንሰሀ መመለስ ይኖርብናል፤ የሚሉን በሜልበርን ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤ/ክ አገልጋይ የሆኑት መጋቢ ሓዲስ ብሩክ ተስፋዬ ናቸው ።
አንኳሮች
- ስፍራው ለአይሁድ ፤ ለክርስቲያኖች እና እስልምና እምነት ተከታዮች ያለው ፋይዳ
- ደብረ ዘይት ማለት ምን ማለት ነው
- ቀሪውን የጾም ወራት እንዴት እናሳልፍ
Share





