ታካይ ዜናዎች
- ለአንድ ጊዜ አገልግሎት የሚሰጡ የፕላስቲክ ምርቶች (በተለምዶ 'ፌስታል' ተብለው የሚጠሩ) ከአንድ ወር በኋላ መጠቀም የሚከለክለው አዋጅ የትግበራ ጊዜው እንዲራዘምላቸው ሱፐርማርኬቶችና አምራቾች ጠየቁ
- በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ኮትሮባንድ በመስፋፋቱ የኤርትራ መገበያያ ገንዘብ 'ናቅፋ' ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል ተባለ
- የአፍሪካ ኅብረትና ኢጋድ እሥራኤል ለሶማሌላንድ የሀገርነት ዕውቅና መስጠቷን ተቃወሙ
- የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኅን ምክር ቤት የመረጃ ነፃነት ረቂቅ አዋጅ ላይ መረጃ በሚከለክሉ የመንግሥት ኃላፊዎች ላይ የተቀመጡ የገንዘብ ቅጣት መጠን ከ20ሺህ ወደ 150ሺህ ከፍ እንዲል ጠየቀ
- የእናቱን መኖሪያ ቤት ያቃጠለው ግለሰብ በእሥራት ተቀጣ




