ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛOther ways to listen ዳባሳ ዋቅጅራ፤ ከስደት ወደ ሠፈራPlay15:16ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛOther ways to listen Dabassa Waqjira and his family.Get the SBS Radio appOther ways to listenApple PodcastsGoogle PodcastsSpotifyDownload (17.49MB)Published 24 June 2022 at 10:44pmBy Kassahun Seboqa NegewoSource: SBS አቶ ዳባሳ ዋቅጅራ ከሶስት ልጆቻቸው ጋር አውስትራሊያ ዘልቀው ሳይረጋጉ ባለቤታቸው ላይ የ10 ዓመት እሥር ብይን መጣሉን ሰሙ። በጠበቆቻቸው አማካይነት ይግባኝ አሉ። በለስ ቀናቸው። ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ክሱን ውድቅ አደረገ። ባለቤታቸው ከሶስት ዓመታት እሥራት በኋላ በነፃ ተለቀቁ። ሁለት ዓመታት ቆይተው አውስትራሊያ እንዲሠፍሩ ይሁንታን አገኙ። ባልና ሚስት ከተለያዩ ከዘጠኝ ዓመታት በኋላ ዳግም በአንድ ጣራ ስር መኖር ጀመሩ።Published 24 June 2022 at 10:44pmBy Kassahun Seboqa NegewoSource: SBSባልና ሚስቱ አንድ አልጋ መጋራት በጀመሩ በዓመቱ አንድ ልጅ አፈሩ። በአሁኑ ወቅት የመጀመሪያ ትልቋ ልጃቸው ከዩኒቨርሲቲ ተመርቃ ሥራ ላይ ተሠማርታ ትገኛለች።ሁለተኛ ልጃቸውና ሶስተኛ ልጆቻቸው የዩኒቨርሲቲ ትምህርት ላይ ይገኛሉ። Advertisement የአውስትራሊያ ፍሬ የሆነችው የመጨረሻ ልጃቸው የሁለተኛ ክፍል ተማሪ ናት።ShareLatest podcast episodesየሠፈራ መምሪያ፤ አነስተኛ ንግድን አውስትራሊያ ውስጥ መጀመርለሰላም ድርድር ስኬት የአደራዳሪዎች አዎንታዊና አሉታዊ ሚና ይሆናል? በኢትዮጵያ መንግሥትና ሕወሓት መካከል ሊካሔድ በዕሳቤ ያለው የሰላም ድርድር ለስኬት እንዲበቃ የሕዝብና የባሕር ማዶ ኢትዮጵያውያን ሚና ምን ሊሆን ይገባል? “የሰላም ድርድሩ ቢሳካ ወይም ጎጂ ጎን ቢገጥመው የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጥሩ ልምዶችን ያገኛል ብዬ አስባለሁ” ዶ/ር ተበጀ ሞላ