SKIP TO MAIN CONTENT

“የብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ሆነን በቀን 40 ሳንቲም እናገኝ ነበር፤ በኋላ ወደ 5 ብር አደገልን” - ለማ ክብረት

My Story - Lema Kibiret Pt 2
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ቀኝ)፣ ለማ ክብረት (ግራ) Source: Supplied

ለማ ክብረት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ተሳትፎና ድሎች በግብ ጠባቂነት ሁነኛ ሚናዎች አበርክቷል። ክህሎቱም ለገነነ ዝና አብቅቶታል። በክፍል ሁለት የግለ - ሕይወት ትረካው ስለምን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ከሌሎች ተጫዋቾች ጋር ሞሪሽየስ ላይ እንደቀሩና የአውስትራሊያ የሠፈራ ሕይወቱን አስመልክቶ ያወጋል።


Published

By Elias Gudissa

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ለማ ክብረት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ተሳትፎና ድሎች በግብ ጠባቂነት ሁነኛ ሚናዎች አበርክቷል። ክህሎቱም ለገነነ ዝና አብቅቶታል። በክፍል ሁለት የግለ - ሕይወት ትረካው ስለምን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ከሌሎች ተጫዋቾች ጋር ሞሪሽየስ ላይ እንደቀሩና የአውስትራሊያ የሠፈራ ሕይወቱን አስመልክቶ ያወጋል።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now