“የብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ሆነን በቀን 40 ሳንቲም እናገኝ ነበር፤ በኋላ ወደ 5 ብር አደገልን” - ለማ ክብረት

የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ቀኝ)፣ ለማ ክብረት (ግራ) Source: Supplied
ለማ ክብረት ለኢትዮጵያ እግር ኳስ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ተሳትፎና ድሎች በግብ ጠባቂነት ሁነኛ ሚናዎች አበርክቷል። ክህሎቱም ለገነነ ዝና አብቅቶታል። በክፍል ሁለት የግለ - ሕይወት ትረካው ስለምን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ከሌሎች ተጫዋቾች ጋር ሞሪሽየስ ላይ እንደቀሩና የአውስትራሊያ የሠፈራ ሕይወቱን አስመልክቶ ያወጋል።
Share




