ብሔራዊ የበጎ ፈቃደኞች ሣምንት የሠናይ ምግባራት ፋይዳዎች ጎልተው እየተንጸባረቁበት ነው

Former Socceroos captain and volunteering advocate Craig Foster Source: AAP
የኮቪድ - 19 ወረርሽን ሲዛመት - ለአቅመ ደካሞች ምግቦችን በማዳረስና የአረጋውያንን ደኅነንት በማረጋገጥ ሁነኛ አስተዋፅዖዎችን ካበረከቱት ውስጥ የበጎ ፈቃድ ግልጋሎት ሰጪዎች ተጠቃሾች ናቸው። የብሔራዊ በጎ ፈቃደኞች ሳምንት ከሜይ 18-24 ተከብሮ በሚውልባቸው ቀናት፤ የበጎ ፈቃድ ግልጋሎት ሰጪዎች ምግባራት ጎልተውና ደምቀው ተነስተዋል። በጣሙን ጠቃሚ ለሆኑ ግልጋሎቶቻቸውም የላቀ ዕውቅና እንዲሰጣቸው ተጠይቋል።
Share




