ብሔራዊ የበጎ ፈቃደኞች ሣምንት የሠናይ ምግባራት ፋይዳዎች ጎልተው እየተንጸባረቁበት ነው

Former Socceroos captain and volunteering advocate Craig Foster

Former Socceroos captain and volunteering advocate Craig Foster Source: AAP

የኮቪድ - 19 ወረርሽን ሲዛመት - ለአቅመ ደካሞች ምግቦችን በማዳረስና የአረጋውያንን ደኅነንት በማረጋገጥ ሁነኛ አስተዋፅዖዎችን ካበረከቱት ውስጥ የበጎ ፈቃድ ግልጋሎት ሰጪዎች ተጠቃሾች ናቸው። የብሔራዊ በጎ ፈቃደኞች ሳምንት ከሜይ 18-24 ተከብሮ በሚውልባቸው ቀናት፤ የበጎ ፈቃድ ግልጋሎት ሰጪዎች ምግባራት ጎልተውና ደምቀው ተነስተዋል። በጣሙን ጠቃሚ ለሆኑ ግልጋሎቶቻቸውም የላቀ ዕውቅና እንዲሰጣቸው ተጠይቋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now