የፖፕ ፍራንሲስ የቀብር ስነ ስርአት በመጪው ቅዳሜ በቫቲካን ይፈጸማል ፤ ታላላቅ ሰዎች እና የአገራት መሪዎች በቀብሩ ላይ እንደሚገኙ ማረጋገጫን ሰጥተዋል ፡፡
ዋና ዋና ዜናዎች
- ጠቅላይ ሚ/ር አንቶኒ አልበኒዚ የተቃዋሚው ፓርቲ የመከላከያ በጀት ግልጽነት የጎደለው ነው አሉ
- 570 የድምጽ መስጫ ጣቢዎች ለቀድሞ መራጮች ማዘጋጀቱን የምርጫ ኮሚሽን አስታወቀ
- የህንዱ ጠቅላይ ሚ/ር ባካሽሚር ጎብኝዎች ላይ የተፈጸመውን ግድያ ተቃወሙ
Share





