አቶ ንብረት ዓለሙ፤ የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበር ዐቃቤ ንዋይ፤ የሥራ ዘመኑ ሊጠናቀቅ የተቃረበውን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ተተኪዎችን ለማስመረጥ ስለ ተመረጠው አስመራጭ ኮሚቴ ተግባራትና ተልዕኮ ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- አዲስ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መረጣ ሂደት
- የአስመራጭ ኮሚቴና የማኅበረሰብ አባላት ሚና
- የአመራር ብቃት፣ ጥራትና ርዕይ
Share

Published
Updated
By Kassahun Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends