SKIP TO MAIN CONTENT

"2019 ተስፋን ይዞ፣ የደከምንበት የሚያፈራበት፣ ሐዘናችን በደስታ የሚቀየርበት፣ መከፋታችን በፈገግታ የሚተካበት ዓመት እንዲሆንልን ምኞቴ ነው" ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ

Sebli NY.jpg
Seblework Tadesse. Credit: SW.Tadesse

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የኩዊንስላንድ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፀሐፊ፤ የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት።


Published

By Kassahun Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ - የኩዊንስላንድ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፀሐፊ፤ የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት መልካም ምኞት መልዕክት።


ዕንቁጣጣሽ ለኢትዮጵያውያን የዘመን መለወጫ ብቻ ሳይሆን፤ የብርሃን፣ የዕርቅና የፅናት ምልክት ነው።
ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ
ያለፈውን ዓመት ውጣ ውረድ ችግርና ፈተናዎች በፅናት አልፈን፣ ለአዲስ ተስፋ ወደፊት የምንገሰግስበት ታላቅ ቀን ነው። አዲስ ዓመት ለሀገራችን ኢትዮጵያና ለሕዝቧ የሰላም፣ የፍቅር፣ የሕብረትና የብልፅግና እንዲሆን ከልቤ እመኛለሁ።
ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ
በአውስትራሊያ እንዲሁም በሀገራችን ኢትዮጵያ የምንገፋፋበት ሳይሆን፤ የምንቀራረብበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ
ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደሰ


Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now