"የኮንፈረሳችን ዓላማ የኦሮሞ ማኅበረሰብን ማገናኘት፣ ስላለፈው መወያየት፣ ለወደፊት ማቀድና መረጃን መለዋወጥ ነው" ኦቦ ተስፋዬ ድፋ09:19Obo Tesfaye Difa (L), Members of the community (C), and Obo Alemayehu Qube (R). Credit: E.Gudisa.ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (8.54MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በቪክቶሪያ የኦሮሞ አረጋውያን ደኅንነት እና በጎ አድራጎት ማኅበር ከአውስትራሊያ የኦሮሞ ሲቪክ ድርጅቶች ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የድርጅቶቹ መሪዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ተፅዕኖ አሳዳሪዎችና የማኅበረሰብ አባላትን ያካተተ፤ በእራት የታጀበ ዓመታዊ ኮንፈረንስ አካሂዷል። ቅዳሜ ፌብሪዋሪ 14 / የካቲት 7 የማናቸውም ማኅበረሰብ አባላት በፍላሚንግተን የማኅበረሰብ አዳራሽ በመገኘት የአውስትራሊያ መንግሥት በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ዙሪያ ከተለያዩ ተቋማት በተወጣጡ ባለሙያዎች የሚሰጡን ገለጣዎች በማድመጥ ግንዛቤ እንዲጨብጡም ጋብዘዋል።አንኳሮችየማኅበረሰባዊ አንድነት አስፈላጊነትመብቶችና ግዴታዎችን መገንዘብ የመደራጀት ፋይዳዎችምስጋናShareLatest podcast episodesመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀ