"የኮንፈረሳችን ዓላማ የኦሮሞ ማኅበረሰብን ማገናኘት፣ ስላለፈው መወያየት፣ ለወደፊት ማቀድና መረጃን መለዋወጥ ነው" ኦቦ ተስፋዬ ድፋ

Orommo Comm Dinner.png

Obo Tesfaye Difa (L), Members of the community (C), and Obo Alemayehu Qube (R). Credit: E.Gudisa.

በቪክቶሪያ የኦሮሞ አረጋውያን ደኅንነት እና በጎ አድራጎት ማኅበር ከአውስትራሊያ የኦሮሞ ሲቪክ ድርጅቶች ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የድርጅቶቹ መሪዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ተፅዕኖ አሳዳሪዎችና የማኅበረሰብ አባላትን ያካተተ፤ በእራት የታጀበ ዓመታዊ ኮንፈረንስ አካሂዷል። ቅዳሜ ፌብሪዋሪ 14 / የካቲት 7 የማናቸውም ማኅበረሰብ አባላት በፍላሚንግተን የማኅበረሰብ አዳራሽ በመገኘት የአውስትራሊያ መንግሥት በሚሰጣቸው አገልግሎቶች ዙሪያ ከተለያዩ ተቋማት በተወጣጡ ባለሙያዎች የሚሰጡን ገለጣዎች በማድመጥ ግንዛቤ እንዲጨብጡም ጋብዘዋል።


አንኳሮች
  • የማኅበረሰባዊ አንድነት አስፈላጊነት
  • መብቶችና ግዴታዎችን መገንዘብ
  • የመደራጀት ፋይዳዎች
  • ምስጋና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now