የኤርትራ ጦር ወደ ኢትዮጵያ መግባት ለምን ያወዛግባል?

Dejen Yemane (T-L), Dr Ismail Gorse (L-B) and Mamay Worku (R).

Dejen Yemane (T-L), Dr Ismail Gorse (L-B) and Mamay Worku (R). Source: D.Yemane, I.Gorse and M.Worku

ወ/ሮ ማሜ ወርቁ - በዩናይትድ ስቴትስ ዌስት ኮስት የሕዝባዊ ዲፕሎማሲ ሰብሳቢ፣ ዶ/ር ዑስማኢል ጎርሴ - የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ፎረም ሊቀመንበርና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ በኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ ማቆም ዕወጃና ለትግራይ ቀውስ ሰላማዊ መፍትሔ ፍለጋ ሂደት ላይ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።


አንኳሮች


 

  • የትግራይ መከላከያ ሠራዊት አጠራር
  • የኤርትራ ጦር ወደ ኢትዮጵያ መግባት
  • ሰላማዊ መፍትሔና ወታደራዊ ኃይል

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now