የኢትዮጵያ የለውጥ ሂደት ከየት ተነስቶ የት ደርሷል?

Panel Discussion Reform Agenda

Neamin Zeleke (L), Dr Yohannes Gedamu (C) and Elias Wondimu (R) Source: PD and LMU

አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራርና የውጭ ጉዳይ ኃላፊ፣ ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ - በGeorgia Gwinnett College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፣ አቶ ኤልያስ ወንድሙ - የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ባለቤት እንዲሁም የInternational Journal of Ethiopian Studies ኤዲተር፤ በሂደት ላይ ስላለው የኢትዮጵያ ለውጥ ሂደት ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የለውጡ የጉዞ ጎዳና  
  • ለውጥ ከምን?
  • ለውጥ ለማን?

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now