የኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ አቁም ለሰብዓዊ ትድግና ዋለ ወይስ የጦርነቱን ገፅታ ቀየረ?

Ethiopian government soldiers ride in the back of a truck on a road near Agula, north of Mekele, in the Tigray region of northern Ethiopia. (AAP)

Ethiopian government soldiers ride in the back of a truck on a road near Agula, north of Mekele, in the Tigray region of northern Ethiopia. Source: AAP

ወ/ሮ ማሜ ወርቁ - በዩናይትድ ስቴትስ ዌስት ኮስት የሕዝባዊ ዲፕሎማሲ ሰብሳቢ፣ ዶ/ር ዑስማኢል ጎርሴ - የኢትዮጵያ ሶማሌ ዲሞክራሲያዊ ፎረም ሊቀመንበርና ደጀን የማነ - በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ፤ በኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ ማቆም ዕወጃና ለትግራይ ቀውስ ሰላማዊ መፍትሔ ፍለጋ ሂደት ላይ አተያያቸውን ያንጸባርቃሉ።


ተኩስ አቁም

“የኢትዮጵያ መንግሥት የተናጠል ተኩስ ማቆም ለሕዝብ ያለውን ጥንቃቄ፣ ዕይታና ዘላቂ ተፅዕኖዎች አርቆ የማየት ችሎታን የሚያመላክት ይመስለኛል። ውሳኔው ለትግራይ ሕዝብ፣ ለሚዲያ ለማኅበራዊ ሚዲያና ለዓለም አቀፍ ማኅበረሰብም መልዕክት መላክ ይመስለኛል።” ወ/ሮ ማሜ ወርቁ
Mamay Worku.
Mamay Worku. Source: M.Worku
“የኢትዮጵያ መንግሥት ምንም እንኳ የተናጠል ተኩስ ማቆም እርምጃ ቢወስድም ጦርነቱ ገና አልቆመም። መንግሥት ጦሩን እያሰባሰበ ነው።” ዶ/ር ዑስማኢል ጎርሴ
Dr Ismail Gorse.
Dr Ismail Gorse. Source: I.Gorse
“መንግሥት የወሰደው ውሳኔ የጦርነቱን አቅጣጫ ቀየረ እንጂ ተኩስ አላቆመም።” ደጀን የማነ
Dejen Yemane.
Dejen Yemane. Source: D.Yemane

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service