ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ላይ የጣለቻቸው ገደቦች ጫና ምን ያህል አሳሳቢ ናቸው?
- የአሜሪካ [ጫና] የዓለም ገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ የሚሰጡትን ድጎማ ለተወሰነ ጊዜ ማስቆም ነው። ይኽን በማድረግ ኢትዮጵን መቀየር አትችልም።
- ጋዜጠኛ መሐመድ አባዋጂ

Journalist Mohamed Abawaji. Source: M.Abawaji
- በጀቷ በእርዳታ ላይ የተንጠለጠለን አገር ይዞ ማዕቀቡ ፋይዳ የለውም ማለት በትንሹ አሳንሶ ማየት እንዳይሆን።
- ኃይሌ አረፈዓይኔ

Haile Arefeayne. Source: H.Arefeayne
- የኢትዮጵያ መንግሥት የፈጠራቸው የአካሄድ ስህተቶች፣ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲዎችን ጨምሮ የተነሳባቸው መነሻዎች አሁን እየደረሰብን ላሉት የዲፕሎማሲ ጫና ትልቅ መሰረት ነው።
- ዶ/ር ላይችሉህ ባንቴ መኮንን

Dr Laychiluh Bantie Mekonnen. Source: LB.Mekonnen
- እንደታሰበው የኢኮኖሚ ማዕቀቦች ከተከተሉ በአገሪቱ ላይ የሚያደርሰው ቀውስ የከፋ ነው የሚሆነው።
- ዶ/ር ተበጀ ሞላ

Dr Tebeje Molla. Source: T. Molla