በፐርዝ የጽርሀ አርያም ቅድስት ሥላሤ ቤ/ክ የመሰረተ ድንጋይ በመጪው ቅዳሜ እንደሚጣል ተገለጸ

.

LR-Melakegenet Kes Mehari and Ato Tesfaye Source: Supplied

በፐርዝ የጽርሀ አርያም ቅድስት ሥላሤ ቤ/ክ የመሰረተ ድንጋይ በመጪው ቅዳሜ ሊጣል ነው ፡፡ የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መላከ ገነት ቄስ መሃሪ ወልደ ኪዳን ተድላ እና የህንጻ አሰሪ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ተስፋዬ ይርጋ ምእመናኑ በዚህ ታሪካዊ ቀን በስፍራው እንዲገኙ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now