በፐርዝ የጽርሀ አርያም ቅድስት ሥላሤ ቤ/ክ የመሰረተ ድንጋይ በመጪው ቅዳሜ እንደሚጣል ተገለጸ

LR-Melakegenet Kes Mehari and Ato Tesfaye Source: Supplied
በፐርዝ የጽርሀ አርያም ቅድስት ሥላሤ ቤ/ክ የመሰረተ ድንጋይ በመጪው ቅዳሜ ሊጣል ነው ፡፡ የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መላከ ገነት ቄስ መሃሪ ወልደ ኪዳን ተድላ እና የህንጻ አሰሪ ኮሚቴ አባል የሆኑት አቶ ተስፋዬ ይርጋ ምእመናኑ በዚህ ታሪካዊ ቀን በስፍራው እንዲገኙ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል፡፡
Share




