"የኢትዮጵያ ችግር የሚፈታው በአገራዊ ምክክር ሳይሆን ሁሉን አካታች በሆነ ድርድር ነው" ደጀን የማነ

Community

Dr Laychiluh Bantie (L), and PhD Candidate Dejen Yemane. Source: Bantie and Yemane

"በውሸት የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክት ሰፋፊ መፈናቀሎች፣ ስር የሰደዱ ጥላቻዎችና ግድያዎች ሊፈቱ የሚችሉት በአገራዊ ውይይት፣ መግባባትና ድርድር ነው" ዶ/ር ላይችሉህ ባንቴ


ዶ/ር ላይችሉህ ባንቴ፤ በደቡብ አውስትራሊያ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት ጥናትና ግኝት ተመራማሪና ደጀን የማነ በኒው ሳውዝ ዌይልስ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች የሶስተኛ ዲግሪ ተማሪ የውይይት መድረካችን ተሳታፊዎች ናቸው። የውይይት አጀንዳዎቻችን የአገራዊ ምክክር አሥፈላጊነትና ፋይዳዎች፣ በኢትዮጵያ መንግሥትና በሕወሓት መካከል የተደረሰው ጊዜያዊ ከግጭት የመታቀብ ስምምነትና በሩስያና ዩክሬይን የመረረ ጦርነት ውስጥ ሆኖ የተኩስ ማቆም ድርድር ጥረቶች ተምሳሌነቶች ናቸው። ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።     


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service