ፕ/ር ዐቢይ ጣሴ፤ የማኅበራዊ ሳይንስ መምህርና ተመራማሪ፣ የሞሪታኒያ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንትና የትምህርት ሚኒስትር አማካሪ (በወቅቱ)፤ ስለ ኢትዮጵያውያን ስደተኞችና ፍልሰተኞች ሳቢና ገፊ አስባቦችን አስመልክተው በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ ካቀረቡት ጥናታዊ ፅሁፍ አንኳር ሃሳቦች ነቅሰው ያስረዳሉ። (ምልሰታዊ ምልከታ)
አንኳሮች
- የኢትዮጵያውያን የስደትና ፍልሰት ጅማሮ
- የኢትዮጵያውያን ስደትና ፍልሰት ከቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እስከ ዘመነ ኢሕአዴግ
- የስደተኞችና ፍልሰተኞች ትሩፋቶችና ጉዳቶች ለኢትዮጵያ
- የስደትና ፍልሰት ጠቀሜታና ተግዳሮቶች ለስደተኞችና ፍልሰተኞች
- የስደተኞችና ፍልሰተኞች ተቀባይ ሀገራት ተጠቃሚነትና ተጎጂነት
Share






