በ2013 የኢትዮጵያ የወደፊት የለውጥ አቅጣጫ እንደምን ሊቀየስ ይገባል?

Reform Directions 2013

Elias Wondimu (R), Dr Yohannes Gedamu (T-R) and Neamin Zeleke (R-B) Source: PD

አቶ ነዓምን ዘለቀ - የቀድሞው የአርበኞች ግንቦት 7 ከፍተኛ አመራርና የውጭ ጉዳይ ኃላፊ፣ ዶ/ር ዮሃንስ ገዳሙ - በGeorgia Gwinnett College የፖለቲካ ሳይንስ መምህር፣ አቶ ኤልያስ ወንድሙ - የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መሥራችና ባለቤት እንዲሁም የInternational Journal of Ethiopian Studies ኤዲተር፤ በሂደት ላይ ስላለው የኢትዮጵያ ለውጥ ሂደት ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ  
  • የፌዴራሊዝምና አሃዳዊ ሥርዓት በአማራጭነት
  • ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now