Dr Ambachew Mekonnen (L), and Dr Negasso Gidada (R) Source: Courtesy of PDዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በአገረ ጀርመን በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በወርሃ ኤፕሪል መገባደጃ 2019 ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዶ/ር አምባቸው መኮንን፤ የአማራ ብሔራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድርም በፖለቲካ ተቃናቃኞቻቸው እጅ ሕይወታቸው በወርኃ ጁን 2019 አልፏል። በ2019 የምልሰት ምልከታችን ቀደም ሲል ከሁለቱ መሪዎች ጋር አድርገናቸው ከነበሩት ቃለ ምልልሶች ቀንጭበን አቅርበናል።
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በአገረ ጀርመን በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በወርሃ ኤፕሪል መገባደጃ 2019 ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዶ/ር አምባቸው መኮንን፤ የአማራ ብሔራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድርም በፖለቲካ ተቃናቃኞቻቸው እጅ ሕይወታቸው በወርኃ ጁን 2019 አልፏል። በ2019 የምልሰት ምልከታችን ቀደም ሲል ከሁለቱ መሪዎች ጋር አድርገናቸው ከነበሩት ቃለ ምልልሶች ቀንጭበን አቅርበናል።