ምልሰታዊ ምልከታ 2019 - ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳና ዶ/ር አምባቸው መኮንን

Remembering Dr Negasso Gidada and Dr Ambachew Mekonnen

Dr Ambachew Mekonnen (L), and Dr Negasso Gidada (R) Source: Courtesy of PD

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በአገረ ጀርመን በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በወርሃ ኤፕሪል መገባደጃ 2019 ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዶ/ር አምባቸው መኮንን፤ የአማራ ብሔራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድርም በፖለቲካ ተቃናቃኞቻቸው እጅ ሕይወታቸው በወርኃ ጁን 2019 አልፏል። በ2019 የምልሰት ምልከታችን ቀደም ሲል ከሁለቱ መሪዎች ጋር አድርገናቸው ከነበሩት ቃለ ምልልሶች ቀንጭበን አቅርበናል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
ምልሰታዊ ምልከታ 2019 - ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳና ዶ/ር አምባቸው መኮንን | SBS Amharic