ምልሰታዊ ምልከታ 2019 - ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳና ዶ/ር አምባቸው መኮንን

Remembering Dr Negasso Gidada and Dr Ambachew Mekonnen

Dr Ambachew Mekonnen (L), and Dr Negasso Gidada (R) Source: Courtesy of PD

ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ፤ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በአገረ ጀርመን በሕክምና ሲረዱ ቆይተው በወርሃ ኤፕሪል መገባደጃ 2019 ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ዶ/ር አምባቸው መኮንን፤ የአማራ ብሔራዊ ክልል ርዕሰ መስተዳድርም በፖለቲካ ተቃናቃኞቻቸው እጅ ሕይወታቸው በወርኃ ጁን 2019 አልፏል። በ2019 የምልሰት ምልከታችን ቀደም ሲል ከሁለቱ መሪዎች ጋር አድርገናቸው ከነበሩት ቃለ ምልልሶች ቀንጭበን አቅርበናል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now