"ከሞትኩ በኋላ ሰው ላይ ክፋት የማይሠራ ሰው ብለው ቢያስቡኝ ይበቃኛል" - ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌ

Prof Getachew Haile.

Prof Getachew Haile. Source: G.Haile

ጁን 10, 2021 ከዚህ ዓለም ለዘላለሙ ተሰናብተው ጁን 18, 2021 በአገረ አሜሪካ ቅዱስ ዮሐንስ ገዳም የሚያርፉት ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ፤ በቤተሰባቸው ልብ ውስጥ ማንም ሊሞላው የማይችለው ክፍተት መፍጠራቸው እውነት ነው። በሕይወት ሳሉ በተለይም ባለቤታቸውን ወ/ሮ ምሥራቅን ከሕይወታቸው ነጥለው አያዩ ስለነበር "ባለቤቴ ቆንጆ፣ ጨዋ፣ ለቤተሰብዋ ማንኛውንም ነገር አድርጋ መጨረሻ የምታገለግለው ራሷን ነው። ለኔ ሕይወቴ ነች" ብለው ነበር የሚገልጧቸው። እርግጥ ነው፤ ፕ/ር ጌታቸው በሥራዎቻቸውና የአገር ፍቅር ስሜታቸው ከሕይወት በኋላ ይኖራሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service