SBS አማርኛ የኢሕሰመ 2020 ሽልማት ተቀባይ ሆነ

EMAHR Award 2020

Kassahun Seboqa Negewo (B-R) Gonzalo Lopez, Program Manager and Martha Tsegaw Source: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ሕብረባሕል ለሰብዓዊ መብቶች ድርጅት (ኢሕሰመ) የ2020 ዓመታዊ ሽልማቱን ለSBS አማርኛ አበርክቷል። የኢሕሰመ ሊቀመንበር አቶ አቡላ አግዋና የኢሕሰመ ጸሐፊ አቶ ሰለሞን ከበደ የሽልማት አሰጣጡን የምርጫ ሂደት፣ መመዘኛዎችና ፋይዳ አስመልክተው ይናገራሉ። ጋዜጠኛ ማርታ ጸጋውም በሽልማቱ ተቀባይነቷ ያደረባትን ስሜት ገልጣለች።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now