ቤተሰብዎንና ቤትዎን ከእሳት አደጋ ተጋላጭነት መታደግ ማለት ቀድመው ስንዱ መሆን ማለት ነው። የመስኩ ጠበብትም ለደን ቃጠሎዎች ተጋላጭ የሆኑ ቀዬዎች የሚኖሩ ሰዎች የድንገተኛ አደጋ ዕቅድ እንዲኖራቸው ምክረ ሃሳብ የሚለግሱት ለዚህ ነው።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Josipa Kosanovic
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends