የአውስትራሊያ ምሥራቃዊ ክፍለ አገራት ከአማካይ የዝናብ መጠን በተጨማሪ እርጥብ በጋን ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረጉ ነው። የመስኩ ጠበብቶችም ሰዎች ጎርፍ ሊከስትባቸው በሚችሉ አካባቢዎች ተጨማሪ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያስጠነቀቁ ነው።
Share

Published
Updated
By Amy Chien-Yu Wang
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends