በፐርዝ ከተማ በተካሔደው የወረራ ቀን የተቃውሞ ሠልፈኞች ላይ በቦምብ ውርወራ ተጠርጣሪ የሆነ ግለሰብ ላይ የሽብር ድርጊት ክስ ተመሠረተ

Credit: SBS Amharic
በ10 ቀናት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ የተላከ የአመፅ ዛቻ ደብዳቤ ሙስሊም አውስትራሊያውያንን ለከፍተኛ ስጋት ዳርጓል - አንድ አውስትራሊያዊ ወጣት በእሥራኤልና የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንቶች ላይ የግድያ ዛቻ ፈፀመ
Share

Credit: SBS Amharic