አንጋፋ ጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ የእስልምና ጉዳዮች ተመራማሪና የታሪክ አጥኚ አቶ ተሾመ ከማል ብርሃኑ፤ በቅርቡ "Keepers of a Sacred Civilisation" በሚል ርዕስ ስለ ሙስሊም የሐረር ሴት ቅድስቶች ታሪክ አጣቅሰው የፃፉትን መጣጥፍ አስመልክተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የሙስሊም ሴት ቅዱሳን ታሪካዊ መነሻ በሐረር
- በእስልምና ሃይማኖት የቅድስና መመዘኛ ደረጃዎችና ስየማ
- የሙሽሮች ቃል ኪዳን በቅዱሳን ፊት
Share






