"ይህ ቶርናመንት በዋነኛነት የሚያደርገው፣ ኢትዮጵያዊነታችንን ማጉላት፤ ልጆቻችን ደህና ቦታ እንዲውሉና የተጠፋፉ ሰዎች እንዲገናኙ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Dr Tesfaye Yigzaw Soccer Tournament 26 1 .png

Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association of Victoria. Credit: ECAV / SBS Amharic

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ከዲሴምበር 24 - 28 / ታህሳስ 15 - 19 በሜልበር ከተማ ስለሚከበረው ዓመታዊው 29ኛ የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር ሂደትና ተልዕኮ ይናገራሉ። አ ምስት ቀናት የሚፈጀው ዓመታዊው የስፖርት በዓል የሚከናወነው Arndell Parke Reserve, 49 Federation Blvd, Truganina ነው።


አንኳሮች
  • የተወዳዳሪ ቡድኖች ቁጥርና ተሳትፎ
  • ዓመታዊ የስፖርት ውድድሮችን በየክፍለ ሀገሩ የማዟዟር ዕሳቤ
  • መርሃ ግብሮች
  • "ባትገዙም ጠይቁን"
  • የግለሰቦችና አነስተኛ የንግድ ድርጅቶች ተሳትፎዎች
ማኅበረሰቡን መጠየቅ አለብን፤ ግን አንለምንም። ያን የምናደርገው አገልግሎት በመስጠት ነው።
ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው
ሌላ ቦታ የማናገኘው የኢትዮጵያን ቡናና የምግብ ሽታ ነው።
የሶማሌ ማኅበረሰብ አባላት

Share

Recommended for you

Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service