"ይህ ቶርናመንት በዋነኛነት የሚያደርገው፣ ኢትዮጵያዊነታችንን ማጉላት፤ ልጆቻችን ደህና ቦታ እንዲውሉና የተጠፋፉ ሰዎች እንዲገናኙ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው

Dr Tesfaye Yigzaw Soccer Tournament 26 1 .png

Dr Tesfaye Yigzaw, President of the Ethiopian Community Association of Victoria. Credit: ECAV / SBS Amharic

ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ከዲሴምበር 24 - 28 / ታህሳስ 15 - 19 በሜልበር ከተማ ስለሚከበረው ዓመታዊው 29ኛ የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር ሂደትና ተልዕኮ ይናገራሉ። አ ምስት ቀናት የሚፈጀው ዓመታዊው የስፖርት በዓል የሚከናወነው Arndell Parke Reserve, 49 Federation Blvd, Truganina ነው።


አንኳሮች
  • የተወዳዳሪ ቡድኖች ቁጥርና ተሳትፎ
  • ዓመታዊ የስፖርት ውድድሮችን በየክፍለ ሀገሩ የማዟዟር ዕሳቤ
  • መርሃ ግብሮች
  • "ባትገዙም ጠይቁን"
  • የግለሰቦችና አነስተኛ የንግድ ድርጅቶች ተሳትፎዎች
ማኅበረሰቡን መጠየቅ አለብን፤ ግን አንለምንም። ያን የምናደርገው አገልግሎት በመስጠት ነው።
ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው
ሌላ ቦታ የማናገኘው የኢትዮጵያን ቡናና የምግብ ሽታ ነው።
የሶማሌ ማኅበረሰብ አባላት

Share

Recommended for you

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now