ዲያቆን ዮሴፍ ተፈሪ - የኢትዮጵያውያን - አሜሪካውያን ዜጎች ምክር ቤት ሰብሳቢና “ግድቡ የኛ ነው” አስተባባሪ፣ ወ/ት ሚሚ ወልደዮሐንስና አቶ ወንድማገኘሁ አዲስ - የፅናት ለኢትዮጵያ አገር ወዳዶች ማኅበር አባላትና “ግድቡ የኛ ነው” አስተባባሪዎች።
አንኳሮች
- የ “ግድቡ የኛ ነው” ዘመቻ ተደራሽነት
- ብሔራዊ ጥቅምንና መንግሥትን ለይቶ ማየት
- የዲፕሎማሲና ሕዝብ ግንኙነት ሥራዎች ብቃትን ማዳበር
Share






