Ethiopian refugees, who fled the Tigray conflict, walk in the Tenedba camp in Mafaza, eastern Sudan on January 8, 2021. Source: Gettyበተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ዓመታዊ ሪፖርት መሠረት፤ በዓለም ላይ በአስገዳጅ ሁኔታዎች ሳቢያ ለመፈናቀል ግድ የሚሰኙ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ሲሆን፤ ከቶውንም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ባይከሰትና ዓለም አቀፍ ድንበሮች ባይዘጉ ኖሮ የስደተኞች ቁጥር በእጅጉ የላቀ ይሆን እንደነበር ተመልክቷል።
Published
By Omar Dehen
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Skip to podcast episode content
Share this with family and friends
በተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ዓመታዊ ሪፖርት መሠረት፤ በዓለም ላይ በአስገዳጅ ሁኔታዎች ሳቢያ ለመፈናቀል ግድ የሚሰኙ ሰዎች ቁጥር እያሻቀበ ሲሆን፤ ከቶውንም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ባይከሰትና ዓለም አቀፍ ድንበሮች ባይዘጉ ኖሮ የስደተኞች ቁጥር በእጅጉ የላቀ ይሆን እንደነበር ተመልክቷል።