አንኳሮች
- በኢትዮጵያ ለትራንዚት መንገደኞች የሰባት ቀናት የነፃ ቪዛ አገልግሎት ሊፈቀድ ነው
- ለሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ከትግራይ ክልል ተወላጆች ጋር ሲካሔድ የቆየው የመጀመሪያው ዙር የአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ተጠናቀቀ
- የዓለም ምግብ ፕሮግራም ኢትዮጵያ ውስጥ የተገለሉ ስደተኞች የሚያቀርበውን የምግብ እርዳታ በዓለም አቀፍ የገንዘብ እርዳታ ማሽቆልቆል የተነሳ በ60 በመቶ ቀንሻለሁ አሉ

Credit: SBS Amharic