የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብና የብዙኅን መገናኛ አውታሮች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫና እያሳደሩ ያሉት ለምንድነው?17:45U.S. Secretary of State Antony Blinken. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ አያሌው ሁንዴሳ የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫናዎችን ለማሳደር የወደዱት ወይም ግድ የተሰኙባቸውን አስባቦች አስመልክቶ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫናዎችየዓለም አቀፍ ብዙኅን መገናኛ አውታር ዘገባዎችየጫናዎቹ አስባቦችShareLatest podcast episodes"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረናፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁ