የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብና የብዙኅን መገናኛ አውታሮች በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫና እያሳደሩ ያሉት ለምንድነው?17:45U.S. Secretary of State Antony Blinken. Source: Gettyኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.88MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ አያሌው ሁንዴሳ የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫናዎችን ለማሳደር የወደዱት ወይም ግድ የተሰኙባቸውን አስባቦች አስመልክቶ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።አንኳሮች የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫናዎችየዓለም አቀፍ ብዙኅን መገናኛ አውታር ዘገባዎችየጫናዎቹ አስባቦችShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ