ዶ/ር ፍሳሃ ኃይለ ተስፋይ በዲከን ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ተመራማሪ፣ አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ አያሌው ሁንዴሳ የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ጫናዎችን ለማሳደር የወደዱት ወይም ግድ የተሰኙባቸውን አስባቦች አስመልክቶ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫናዎች
- የዓለም አቀፍ ብዙኅን መገናኛ አውታር ዘገባዎች
- የጫናዎቹ አስባቦች
Share






