የኡርጌ ፈቃዱ ዲነግዴ ሕልፈተ ሕይወት ውርሰ አሻራ ሕፃናትን በትምህርት አበልፅጎ ለሙሉዕ ሰውነት ማብቃት ነው። ተስፋዋን ብሩህ፣ ሕልሟን ዕውን ለማድረግ ለቅዳሜ ኤፕሪል 12 ዓለም አቀፍ ዝክረ መታሰቢያ ተሰናድቶላታል። አቶ ያደታ ሞሲሳና አቶ ዑመር ኩጂ የዝግጅቱን ሂደትና ፋይዳ አንስተው ያስረዳሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Elias Gudisa
Source: SBS
Share this with family and friends
