Key Points
- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛውን ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ለሚታዘቡ የሀገር ውስጥ ታዛቢዎች የዕውቅና ምስክር ወረቀት ሰጠ
- ኢትዮጵያ የስፖርት ውድድር ውርርድ ድርጅቶችን ፈቃድ ሰረዘች
- ከመጪው ጥር ጀምሮ በኢትዮጵያ የፕላስቲክ ከረጢት መጠቀም፣ ማምረት ወይም ማስገባት በገንዘብና በእሥራት የሚያስቀጣ አዋጅ በይፋ ተፈፃሚነቱ እንደሚጀምር ተነገረ
- ኢዜማ በምርጫ እንደሚሳተፍ አስታወቀ





