እድሜያቸው ከ 5 - 11 ላሉ ሕጻናት በመሰጠት ላይ ያለውን የኮቪድ-19 ክትባት አስመልክቶ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ አባላት ምን ይላሉ ?

.

Meron (L) Yonas (M) Asfaw (R) Source: Meron, Yonas, Asfaw

አቶ ዮናስ ሙሉገታ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር በቪክቶሪያ አቃቤ ነዋይ ፤ ወ/ሮ ሜሮን ተስፋዮ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ህብረት በቪክቶሪያ የሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን ክፍል ሀላፊ እንዲሁም አቶ አስፋው ሳህሉ የፊውቸር ሶከር አካዳሚ አስልጣኝ የአውስትራሊያ መንግስት ለሕጻናት የኮቪድ-19 ክትባት እንዲሰጥ መፍቀዱ፤ እንደወላጅም እንደማህበረሰቡ ወኪልም አስፈላጊ አና ስንጠብቀው የነበረ ውሳኔ ነው ይላሉ ።


አንኳሮች

  • በቫይረስ ወቅት የወላጆች ስጋት
  • ክትባቱን ላይ ሊኖሩ የሚችሉ አሉታዊ ምላሾች
  • የማህበረስብ መሪዎች ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now