እድሜያቸው ከ 5 - 11 ላሉ ሕጻናት በመሰጠት ላይ ያለውን የኮቪድ-19 ክትባት አስመልክቶ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ አባላት ምን ይላሉ ?16:07Meron (L) Yonas (M) Asfaw (R) Source: Meron, Yonas, Asfawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (16.55MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዮናስ ሙሉገታ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር በቪክቶሪያ አቃቤ ነዋይ ፤ ወ/ሮ ሜሮን ተስፋዮ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ህብረት በቪክቶሪያ የሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን ክፍል ሀላፊ እንዲሁም አቶ አስፋው ሳህሉ የፊውቸር ሶከር አካዳሚ አስልጣኝ የአውስትራሊያ መንግስት ለሕጻናት የኮቪድ-19 ክትባት እንዲሰጥ መፍቀዱ፤ እንደወላጅም እንደማህበረሰቡ ወኪልም አስፈላጊ አና ስንጠብቀው የነበረ ውሳኔ ነው ይላሉ ።አንኳሮችበቫይረስ ወቅት የወላጆች ስጋትክትባቱን ላይ ሊኖሩ የሚችሉ አሉታዊ ምላሾችየማህበረስብ መሪዎች ሚናShareLatest podcast episodes"የሴቶች ጉዳይ የተወሰኑ ሰዎች ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ሁላችንም ለሴቶች ክብር፣ ነፃነት፣ እኩልነትና በዋናነት ለደህንነታቸው መቆም አለብን።" ናዲያ ሞናያ"ግጥም ውስጤ ያለውን ስሜት የምገልፅበት፣ አንባቢን በእኔ ዓለም ውስጥ፣ ስሜቶቼ ውስጥ የምጋብዝበት መድረክ ነው" ናዲያ ሞናያ"ከመማር ጋር ኃላፊነት አለ፤ የተማሩትን ለሌላው ማስተላለፍ የራስን ኃላፊነት መወጣት ነው። ለሕይወትም ትርጉም አለው።" ናዲያ ሞናያበአውስትራሊያ ጅሎንግ በሚገኝው የነዳጅ ማጣሪያ የእሳት አደጋ ተከሰት