እድሜያቸው ከ 5 - 11 ላሉ ሕጻናት በመሰጠት ላይ ያለውን የኮቪድ-19 ክትባት አስመልክቶ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ አባላት ምን ይላሉ ?16:07Meron (L) Yonas (M) Asfaw (R) Source: Meron, Yonas, Asfawኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (16.55MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ዮናስ ሙሉገታ የኢትዮጵያውያን ማህበረሰብ ማህበር በቪክቶሪያ አቃቤ ነዋይ ፤ ወ/ሮ ሜሮን ተስፋዮ የኢትዮጵያውያን ሴቶች ህብረት በቪክቶሪያ የሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን ክፍል ሀላፊ እንዲሁም አቶ አስፋው ሳህሉ የፊውቸር ሶከር አካዳሚ አስልጣኝ የአውስትራሊያ መንግስት ለሕጻናት የኮቪድ-19 ክትባት እንዲሰጥ መፍቀዱ፤ እንደወላጅም እንደማህበረሰቡ ወኪልም አስፈላጊ አና ስንጠብቀው የነበረ ውሳኔ ነው ይላሉ ።አንኳሮችበቫይረስ ወቅት የወላጆች ስጋትክትባቱን ላይ ሊኖሩ የሚችሉ አሉታዊ ምላሾችየማህበረስብ መሪዎች ሚናShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ