ወ /ሮ እቴቱ ትንሳኤ የሲድኒ ነዋሪ ሲሆኑ የመስቀልን በአል ባህሉን ጠብቀው ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር እንደሚያከብሩት ገልጸውልናል ።
“ ለመስቀል በጉራጌ ባህል ማንም ሳያካፍል አይበላም ደሃ ነኝ ወይም ልጅ የለኝም ብሎ የሚጨነቅ የለም። ” - ወ /ሮ እቴቱ ትንሳኤ

W/R Etetu Tensae Source: Supplied
እኔ ክጉራጌ ባህል የሚያስደስትኝ አንዱ መተሳሰቡ ነው ማንም ሳያካፍል አይበላም ደሃ ነኝ ወይም ልጅ የለኝም ብሎ የሚጨነቅም የለም።
Share




