“ ለመስቀል በጉራጌ ባህል ማንም ሳያካፍል አይበላም ደሃ ነኝ ወይም ልጅ የለኝም ብሎ የሚጨነቅ የለም። ” - ወ /ሮ እቴቱ ትንሳኤ

.

W/R Etetu Tensae Source: Supplied

እኔ ክጉራጌ ባህል የሚያስደስትኝ አንዱ መተሳሰቡ ነው ማንም ሳያካፍል አይበላም ደሃ ነኝ ወይም ልጅ የለኝም ብሎ የሚጨነቅም የለም።


ወ /ሮ እቴቱ ትንሳኤ የሲድኒ ነዋሪ ሲሆኑ የመስቀልን በአል ባህሉን ጠብቀው ከወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር እንደሚያከብሩት ገልጸውልናል ።


Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now

“ ለመስቀል በጉራጌ ባህል ማንም ሳያካፍል አይበላም ደሃ ነኝ ወይም ልጅ የለኝም ብሎ የሚጨነቅ የለም። ” - ወ /ሮ እቴቱ ትንሳኤ | SBS Amharic