“ እንኳን አደረሰን እግዚአብሄር ኢትዮጵያን እና ሀዝቦቿን ይባርክ ሰላም ለምድራችን ይሁን ፡፡ ” ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ

.

Wongelawi Yemiru Tadesse Source: Supplied

ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ በሜልበርን የዘጸአት ወንጌላዊት በተክርስቲያን የ2013 አም የኢትዮጵያን አዲስ አመት አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት ያሳለፈነው ዘመን ሰላም ሩቅ የሆነበት በሰው ሰራሽ እና በወረርሽኝ ጭንቅ ያሳለፍነበት ነበር ፡፡ በአዲሱ ዘመን ዘር ቋንቋን መልክን ሳንለይ በጎ ነገርን እናደርግ ዘንድ እግዚአብሄር አዲስ ቀን ሰጥቶናልና መልካም ስራን ለማድረግ እንነሳ ሲሉ ተናግረዋል፡፡



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service