ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ በሜልበርን የዘጸአት ወንጌላዊት በተክርስቲያን የ2013 አም የኢትዮጵያን አዲስ አመት አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት ያሳለፈነው ዘመን ሰላም ሩቅ የሆነበት በሰው ሰራሽ እና በወረርሽኝ ጭንቅ ያሳለፍነበት ነበር ፡፡ በአዲሱ ዘመን ዘር ቋንቋን መልክን ሳንለይ በጎ ነገርን እናደርግ ዘንድ እግዚአብሄር አዲስ ቀን ሰጥቶናልና መልካም ስራን ለማድረግ እንነሳ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
Share






