“ እንኳን አደረሰን እግዚአብሄር ኢትዮጵያን እና ሀዝቦቿን ይባርክ ሰላም ለምድራችን ይሁን ፡፡ ” ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ

Wongelawi Yemiru Tadesse Source: Supplied
ወንጌላዊ የምሩ ታደሰ በሜልበርን የዘጸአት ወንጌላዊት በተክርስቲያን የ2013 አም የኢትዮጵያን አዲስ አመት አስመልክተው ባስተላለፉት መልእክት ያሳለፈነው ዘመን ሰላም ሩቅ የሆነበት በሰው ሰራሽ እና በወረርሽኝ ጭንቅ ያሳለፍነበት ነበር ፡፡ በአዲሱ ዘመን ዘር ቋንቋን መልክን ሳንለይ በጎ ነገርን እናደርግ ዘንድ እግዚአብሄር አዲስ ቀን ሰጥቶናልና መልካም ስራን ለማድረግ እንነሳ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
Share




