የ2012 ምልሰታዊ ምልከታ - የኢትዮጵያ ብዙኅን መገናኛ በለውጥ ማዕዘንና የሁከት አንደበት ዘርፎች

Ethiopian Media

Solomon Goshu (L) and Tibebu Belete (R) Source: SG and TB

አቶ ጥበቡ በለጠ - የአሃዱ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ዋና ሥራ አስኪያጅና አቶ ሰለሞን ጎሹ የሚዲያ ሕግና ኮሙኒኬሽን ተጠባቢ የኢትዮጵያ ብዙኅን መገናኛን የ2012 ጉዞ ነቅሰው አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች


 

  • ድኅረ - ለውጥ የኢትዮጵያ ብዙኃን መገናኛ ሚና 
  • የሚዲያ ዘርፍ ተግዳሮቶች
  • አዎንታዊና አሉታዊ አስተዋፅዖዎች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now