ዶ/ር አሸናፊ ጎሳዬ - የኢትዮጵያውያን ምሁራንና ባለሙያዎች መድረክ ዋና ጸሐፊ፤ ስለ መድረኩ ምሥረታና የምሁራን አገራዊ አስተዋፅዖዎችን አስመልክተው ይናገራሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምለሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያውያን ምሁራንና ባለሙያዎች መድረክ አመሠራረትና ውጥኖች
- የምሁር ትርጓሜና ሚናዎች
- ዕውቀትና የጎሳ መለያ
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

