ዕለተ ምርጫ 2013፤ ከማለዳ እስከ ዕኩለ ለሊት

Ethiopian election 2021

A couple wearing clothes bearing the colours of the Ethiopian national flag joins a long queue of voters waiting on the sidewalk outside a polling station. Source: Getty

የSBS አማርኛ የአገር ቤት ዘጋቢ ደመቀ ከበደ የኢትዮጵያ አገር አቀፍ ምርጫ ትናንት ሰኞ ሰኔ 14, 2013 በተካሔደበት ወቅት በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ተገኝቷል። በዓይን እማኝነት የተመለከታቸውን ስሉጥ ሂደቶች፣ የገጠሙ ሳንካዎችንና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳን መግለጫና ማብራሪያዎች አካትቶ አቅርቧል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now