ምርጫ 2013“ቀዳሚ ትኩረታችን ሰብዓዊ መብቶችን የሚያስጠብቅ መንግሥት ለመመሥረትና በአስተሳሰቡ ነፃ የሆነ ኅብረተሰብ ለማፍራት ነው” - ኑር ፋቱሊ

Ahmed Mohamed Muhumed

Ahmed Mohamed Muhumed (Nuur Faatule). Source: Nuur Faatule

አቶ አሕመድ መሐመድ ሙሑመድ (ኑር ፋቱሊ) - የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ኦብነግ) ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የአዲስ አበባ ቢሮ ኃላፊ፤ ኦብነግ በዘንድሮው አገር አቀፍ ምርጫ ስላቀረባቸው ዕጩዎችና ይዞ ስለቀረባቸው የፖሊስ አማራጮች ይናገራሉ። ለባሕር ማዶ ነዋሪ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ - ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን እንገንባ ጥሪ ያቀርባሉ።


አንኳሮች


 

  • አማራጭ ፖሊሲዎች
  • የጸጥታና ደህንነት አሳሳቢነት
  • የምርጫ ውጤትን ስለመቀበል

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now