“ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ ለማገዝ የባንክ ሂሳብ ከፍተናል” አያሌው ሁንዴሳና ተስፋዬ እንደሻው

Community

Ayalew Hundessa (L) and Tesfaye Endashaw (R). Source: A.Hundessaa and T.Endashaw

አቶ አያሌው ሁንዴሳ - የቀድሞው የኒው ሳውዝ ዌይልስ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና አቶ ተስፋዬ እንደሻው- የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በራስ ተነሳሽነት አውስትራሊያና ኢትዮጵያ ውስጥ ስለከፈቱት የባንክ ሂሳብ ዓላማና ግቦች ያስረዳሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now