ምርጫ 2013 “ኅብረ ብሔራዊ ፌዴራል ሥርዓት ላይ የተመሠረተ አገረ መንግሥት የመገንባት ሂደትን በዋናነት መሠረት አድርገን እንሠራለን” – ዳርዳር ብርሃኑ

Election 2021

Supporters attend Prosperity Party's election campaign rally ahead of the upcoming June 5 general election, in Addis Ababa, Ethiopia. Source: Getty

አቶ ዳርዳር ብርሃኑ - ለዘንድሮው የሰኔ 14ቱ አገር አቀፍና የክልል ምርጫዎች 2804 ዕጩዎችን ያሰለፈው የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ክትትል ኃላፊ ናቸው። ፓርቲያቸው ሕዝባዊ ይሁንታን አግኝቶ መንግሥት ለማቆም ከበቃ ከነደፋቸው የተቋማት ግንባታ ትልሞች አንዱ “የኢትዮጵያን ጥቅም፤ የዜጎችን ክብር የሚያስጠብቁ የውጭ ግንኙነት ተቋማትን እንገነባለን ብለን ይዘናል” ይላሉ።


አንኳሮች


 

  • ዋነኛ ቀዳሚ አገራዊ አጀንዳዎች
  • ሕገ መንግሥት የማሻሻል ዕሳቤዎችና ብሔራዊ አንድነት
  • የብልፅግና ፓርቲ ጥንካሬ ድክመቶች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now