ምርጫ 2013“ኢትዮጵያውያን እንደ ሰው፣ እንደ ዜጋ፤ ይህን የደም ዘመን ማብቃት መቻል አለብን” ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው16:58Dr Seife-Selassie Ayalew. Source: SS.Ayalewኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.79MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው - የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት ናቸው። አገር አቀፍ ፓርቲያቸው ከተመሠረተ ከአንድ ዕንቁጣጣሽ ዕድሜ ባይኖረውም በዘንድሮው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ከብልፅናና ኢዜማ ፓርቲዎች ቀጥሎ 600 ዕጩ ተወዳዳሪዎችን በማቅረብ ሶስተኛው ትልቁ ፓርቲ ነው። ስለ ፓርቲያቸው የምሥረታ ሂደትና ዋነኛ ተልዕኮዎች ያስረዳሉ።አንኳሮች የእናት ፓርቲ ስያሜለኢትዮጵያ ወቅታዊ ችግሮች አማራጭ የመፍትሔ ትልሞችየአጭርና ረጅም ጊዜያት ብሔራዊ አጀንዳዎችShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ