“ወደ ምርጫው የገባነው እናት ፓርቲ ምርጫውን አሸንፎ መንግሥት ይሆናል ብለን ሳይሆን፤ አገር አሸናፊ ሆና መውጣት አለባት ብለን ነው” - ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው

Dr Seifeselassie Ayalew.

Dr Seifeselassie Ayalew. Source: S.Ayalew

ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት፤ ምርጫ 2013ንና የድኅረ ምርጫ የኢትዮጵያ የወደፊት አቅጣጫ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የምርጫ ውጤትና ሂደት
  • በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ መንግሥትና ሕዝብ የተቀሰሙ የምርጫ አስተምህሮቶች
  • የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now