“በዓለም አቀፍ ደረጃ ቢቻል የሚረቱ፤ ሳይሆን ሲቀር የሚገድቡ ባለሙያ [ዲፕሎማቶች] በባትሪ ተፈልገው ሊመደቡ ይገባል” - ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው

Dr Seifeselassie Ayalew.

Dr Seifeselassie Ayalew. Source: S.Ayalew

ዶ/ር ሰይፈሥላሴ አያሌው የእናት ፓርቲ ተጠባባቂ ፕሬዚደንት፤ ምርጫ 2013ንና የድኅረ ምርጫ የኢትዮጵያ የወደፊት አቅጣጫ አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የሰላም ጥሪ
  • የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች አመኔታና ከበሬታ መሸርሸር
  • የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ጫና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now