“ኢትዮጵያ ከምዕራቡ ዓለም የገበያ ኢኮኖሚና ከቻይና የመዋቅር ለውጥ የምትማራቸው አሉ” ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ

Dr Tsegaye Tegenu.

Dr Tsegaye Tegenu. Source: T.Tegenu

ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ በስቶኮሆልም ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ ዕድገት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “Ethiopia’s Economy Needs Strategies and New Policy Design” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ለኢትዮጵያ አዲስ የምጣኔ ሃብት ፖሊሲ አስፈላጊነት
  • ከምዕራቡ ዓለምና ከቻይና ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት የልምድ ቀሰማ
  • የሕዝብ ቁጥር ብዛት ለምጣኔ ሃብት ጎጂ ወይስ ጠቃሚ?

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now

“ኢትዮጵያ ከምዕራቡ ዓለም የገበያ ኢኮኖሚና ከቻይና የመዋቅር ለውጥ የምትማራቸው አሉ” ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ | SBS Amharic