“ኢትዮጵያ ከምዕራቡ ዓለም የገበያ ኢኮኖሚና ከቻይና የመዋቅር ለውጥ የምትማራቸው አሉ” ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ16:06Dr Tsegaye Tegenu. Source: T.Tegenuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ፀጋዬ ተገኑ በስቶኮሆልም ዩኒቨርሲቲ የሕዝብ ዕድገት ተመራማሪ፤ በቅርቡ “Ethiopia’s Economy Needs Strategies and New Policy Design” በሚል ርዕስ ስላቀረቡት ጥናታዊ መጣጥፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮች ለኢትዮጵያ አዲስ የምጣኔ ሃብት ፖሊሲ አስፈላጊነትከምዕራቡ ዓለምና ከቻይና ምጣኔ ሃብታዊ ዕድገት የልምድ ቀሰማየሕዝብ ቁጥር ብዛት ለምጣኔ ሃብት ጎጂ ወይስ ጠቃሚ?ShareLatest podcast episodesበሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክቶች ይፋ ሆነ"ጥሩ ተከታይ ሳይኖር ጥሩ መሪ ይኖራል ብሎ ማሰብ የማይመስል ነገር ነው፤ ጥሩ ተከታይን ማፍራትም የመሪው ተግባር ነው" ዶ/ር ታደሰ ብሩ#104 Talking about school exams | NAPLANየአፍሪካ ቀንድ ችግሮች ያለ ምንም ውጭያዊ ጣልቃ ገብነት በቀጣናው ሀገራት ሊፈታ እንደሚገባ የተርክዬ ፕሬዚደንት አሳሰቡ