"ሰዎች ሲሞቱ ከመቅበር ይልቅ በቁም እያሉ ማገዝ ይገባል" ቀድሰው ሁነኛው

Kedsew Hunegnaw.

Kedsew Hunegnaw. Source: K.Hunegnaw

አቶ ቀድሰው ሁነኛው በሲድኒ የኢትዮጵያውያን መረዳጃ ማኅበር ሰብሳቢ፤ የዕድሩ ዓላማና የ10 ዓመት እንቅስቃሴዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የዕድር ጠቀሜታ
  • የዕድሩ የወደፊት ዕቅዶቻና ግቦች
  • የ10ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል አከባበር

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now