ምርጫ 2013 “ምርጫው - ‘አገር አቀፍ ምርጫ’ ነው መባሉን መኢአድ አይቀበለውም” - አቶ ማሙሸት አማረ

Mamushet Amare

Mamushet Amare. Source: Amare

አቶ ማሙሸት አማረ - የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ፕሬዚደንት፤ ስለ መኢአድ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎችና በሶስት ዋነኛ የኢትዮጵያ ክፍለ አገራት 470 ዕጩዎችን አቅርቦ የሚያደርገውን የምርጫ ውድድር አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • ከመአሕድ ወደ መኢአድ
  • የመኢአድ ውርሰ አሻራዎች
  • የምርጫ እንቅስቃሴ ተግዳሮቶችና የምክር ቤት ወንበሮችን የማሸነፍ ተስፋ
     

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now